አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጪው በጀት ዓመት ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የክልሎች አዲስ የድጎማ ማከፋፈያ ቀመር ዝግጅት መጠናቀቁን የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አስታወቁ፡፡ አፈ-ጉባዔው አቶ ካሣ ተክለብርሃን ለምክር ቤቱ አባላት የሚሰጠውን ሥልጠና ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ሲከፍቱ እንደተናገሩት ዝግጅቱ የተጠናቀቀው አዲሱ የድጎማ ማከፋፈያ ቀመር በቅርቡ በምክር ቤቱ ቀርቦ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የክልሎች ድጎማ ማከፋፈያ ቀመር በፌደሬሽን ምክር ቤት እንዲወሰን መደረጉም የሕዝቦችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አንፃር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው አቶ ካሣ አስረድተዋል፡፡ አዲሱ ቀመር ይበልጥ ፍትሃዊ፣ ግልፅና ተቀባይነት ያለው እንዲሆን በየደረጃው የሚገኙ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸወን እንዲወጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
አብራችሁን በመጓዝ ለስኬት ላበቃችሁን ደንበኞቻችን በሙሉ እናመሰግናለን።
አፍሪካ አዲስ የተስፋ አህጉር እየሆነች ነው" ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ
በዓለም አቀፍ መድረኮች የአፍሪካ ተደማጭነትና መልካም ገጽታ እያደገ ነው
የአፍሪካ ህብረት መሪዎች የዛፍ ችግኝ ተከላ ሲያካሂዱ
የአፍሪካ ህብረት 18ኛው የመሪዎች ጉባዔ በአዲስ አበባ
ህንፃውን የገነባችው ቻይና በቀጣዮቹ ሦስት ዓመታትም ለህብረቱ የ100 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ ታደርጋለች
Monday, January 02, 2012.
Monday, December 26, 2011
Monday, December 05, 2011.
Saturday, May 19, 2012
Wednesday, May 16, 2012.
Wednesday,May 16,2012.
Friday, May 18, 2012.
Monday, May 14, 2012.
Sunday, May 20, 2012
Sunday, May 13, 2012.
Saturday, May 12, 2012.
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊንጫአ ጌዶ ገፈርሳ ከፍተኛ የኤሌክትሪክ ሃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ 75 በመቶ ተጠናቀቀ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የልማት እቅድ ለማሳካት በተዘጋጀ አዲስ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ የሚነጋገር የምክክር መድረክ በአዳማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) በ60 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ከመስቀል አደባባይ እስከ ቦሌ እየተገነባ ያለው መንገድ ግንባታው ከታቀደው በላይ በፍጥነት እየተካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ተናገሩ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው አገሪቱ ከ20 ዓመት በፊት 150 ብቻ የነበረው የጤና ጣቢያ ቁጥር በአሁኑ ወቅት 2 ሺ 800 ደረሰ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኤጀንሲ ባለፉት ዓመታት የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደ ትግበራ ለመሸጋገር ላልቻሉ ባለሃብቶች ባደረገው ድጋፍና ክትትል 11 ቢሊዮን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 159 ፕሮጀክቶች ቀጥታ ወደ ማምረት አገልግሎት መግባት መቻላቸውን አስታወቀ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚመጣዉ ሀምሌ 9 ጀምሮ ከአዲስ አበባ ወደ ቶሮንቶ በረራ ሊጀምር ነዉ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህጻናት ቀን ሰኔ 9 ለ22ኛ ጊዜ ይከበራል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በመከናወን ላይ ባለው የተሽከርካሪ የቴክኒክ ብቃት ምርመራን ካደረጉት 23 ሺ የሚጠጉ ተሽከርካሪዎች መካከል 18 ሺ 600 የሚሆኑት መስፈርቱን አሟልተው ብቃታቸው መረጋገጡን የፌዴራል ትራንስፖርት ባለስልጣን አመለከተ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) ስለ ኢትዮጵያ ለተሰነዘሩ አፍራሸ አሉባልታዎች ትክክለኛውን ምላሽ በመስጠት ቀሪው አለም ሰለ አገሪቱ የተሻለ ግንዛቤ እንዲያገኝ እያደረገ መሆኑን የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በሁለት ሺ አምስት ለሚካሄደው ሀገር አቀፍ አካባቢያዊ ምርጫና የአዲስ አበባና ድሬዳዋ አስተዳደሮች ምርጫ ዝግጅቴን ከወዲሁ ጀምሬያለሁ አለ።
Friday May 11 , 2012
Friday , May 04 , 2012
Wednesday, October 19, 2011.
Wednesday, October 12, 2011
Sunday, May 20, 2012.
Sunday, May 06, 2012.