|
|
|
|
|
|
|
|
|
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ሶስተኛ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
|
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በልማት እና በመልካም አሰተዳደር ዘርፍ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አህመድ ናስር አስታወቁ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት ሶስተኛ መደበኛ ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በአሶሳ ከተማ ተጀምሯል፡፡
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
|
የመርከብ ላይ መሃንዲሶች ማሰልጠኛ ተቋም በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተከፈተ
|
|
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2004 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት አግባብነትና ጥራትን በማሻሻል በዓለም ገበያ ተፈላጊ የሆኑ ባለሙያዎችን ማፍራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑን የትምህርት ሚንስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አስታወቀ። በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነው በመርከብ ላይ የሚሰሩ መሃንዲሶች ማሰልጠኛ ተቋም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በይፋ ተከፍቷል።
|
|
|
|
|
|
|
|
|