Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የፕሪሚየር ሊጉ 7ኛ ሳምንት ቀሪ 4 ጨዋታዎች ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘሙ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ7ኛ ሳምንት ቀሪ 4 ጨዋታዎች ላልተወሰነ ጊዜ መራዘማቸው ተገለጸ። ጨዋታዎቹ በድሬዳዋ ወቅታዊ የአየር ንብረት ምክንያት የመጫወቻ ሜዳው ለማጫወት ምቹ ባለመሆኑ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘማቸው ተገልጿል። በዚህ መሰረት ዛሬ እና ነገ የሚካሄዱ ጨዋታዎች መራዘማቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ዘግቧል። የተራዘሙት ጨዋታዎች ዛሬ 10:00 ሰዓት አርባምንጭ ከተማ - ከባህርዳር ከተማ 1:00 ሰዓት ሀዲያ ሆሳዕና - ከፋሲል ከነማ እንዲሁም ነገ 10:00 ሰዓት አዳማ…
Read More...

ኢትዮጵያ መድን ሊጉን መምራት የቻለበትን ውጤት አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ መድን ሊጉን መምራት የቻለበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡ 7ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎችን አስተናግዷል። 10 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን ኢትዮ ኤሌክትሪክን 2 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ መቀመጥ ችሏል። ምሽት 1 ሰአት ላይ በተደረገ ጨዋታ ደግሞ ሐዋሳ…

የዛሬ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዛሬ 7ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ተጠናቀዋል:: በዚህም 10 ሰዓት ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወልቂጤ ከተማ ባደረጉት ጨዋታ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ግቦች አማኑኤል ገብረሚካኤልና እስማኤል ኦሮ-አጎሮ ሲያስቆጥሩ የወልቂጤ ከተማን ሁለቱንም…

አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ደረጃ በሴቶች ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ በአቦት ወርልድ ማራቶን ሜጀርስ የደረጃ አወጣጥ መሰረት በሴቶች ቀዳሚ ሆናለች፡፡ ደረጃው የወጣው በ6 ዋና ዋና የማራቶን ውድድር ማለትም በበርሊን፣ በለንደን፣ በቦስተን፣ በቶኪዮ፣ በቺካጎ እና በኒውዮርክ የማራቶን ውድድር ውጤት መሰረት ሲሆን አትሌት ጎይተቶም ገብረስላሴ የውድድር አመቱ ምርጥ…

በፕሪሚየር  ሊጉ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ዛሬ ቀን 10 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና አዳማ ከተማን በይገዙ ቦጋለ ሁለት ግቦች  2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በባህርዳር ደካማ ጊዜን ያሳለፈው ሲዳማ ቡና ስዩም ከበደን የቡድኑ አሰልጣኝ ካደረገ ወዲህ ሁለት…

በጥሎ ማለፉ ሊቨርፑል ከሪያል ማድሪድ እንዲሁም ባየር ሙኒክ ከፒ ኤስ ጂ ይጫወታሉ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ዕጣ ድልድል ይፋ ሆኗል። ከየምድባቸው 1ኛ እና 2ኛ ሆነው ያጠናቀቁ ቡድኖችን በሚያገናኘው ጥሎ ማለፍ 16 ቡድኖች ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የደርሶ መልስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ። የአምናውን የውድድሩ አሸናፊ ሪያል ማድሪድ ከሊቨርፑል እንዲሁም የጀርመኑን ሃያል ክለብ ባየር ሙኒክ…

በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ የማራቶን ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በአሜሪካ በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን በወንዶች አትሌት ሹራ ቂጣታ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ54 ሰከንድ በመግባት አሻነፊ ሰሆን፥ በሴቶች አትሌት ጎቲቶም ገብረስላሴ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ39 ሰከንድ በመግባት 3ኛ ደረጃን…