Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ መምህራንና ተማሪዎች ሽኝት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ የትምህርት ማህበረሰብ አባላት ሽኝት እየተደረገ ነው፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ለተወሰነ ጊዜ ትምህርት ተዘግቶ የዘማች አርሶ አደሮች ሰብል እንዲሰበሰብ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡

ይህንን ተከትሎም ነው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ  “ዘመቻ በትምህርት ልማት ግንባር” በሚል መሪ ቃል የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለመሰብሰብ የትምህርት ማህበረሰብ አባላትን ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሚያሰማራው፡፡

በዚህም መሰረት ቢሮው የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ ከ30 ሺህ በላይ ዘማች ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት ባለሙያዎች እና አመራሮች ይሳተፋሉ ፡፡

በሀበንዮም ሲሳይ

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

በመዲናዋ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ መምህራንና ተማሪዎች ሽኝት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ 30 ሺህ የትምህርት ማህበረሰብ አባላት ሽኝት እየተደረገ ነው፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ለተወሰነ ጊዜ ትምህርት ተዘግቶ የዘማች አርሶ አደሮች ሰብል እንዲሰበሰብ ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡

ይህንን ተከትሎም ነው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ “ዘመቻ ትምህርት በሚል” መሪ ቃል የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለመሰብሰብ የትምህርት ማህበረሰብ አባላትን ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የሚያሰማራው፡፡

በዚህም መሰረት ቢሮው የዘማች ቤተሰቦችን ሰብል ለሚሰበስቡ ከ30 ሺህ በላይ ዘማች ተማሪዎች፣ መምህራን፣ የትምህርት ባለሙያዎች እና አመራሮች ይሳተፋሉ ፡፡

በሀበንዮም ሲሳይ

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.