Fana: At a Speed of Life!

በደብረ ማርቆስ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው።

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ትላንት ምሽት ቆጠራ የተደረገባቸው ውጤቶች ይፋ በመደረግ ላይ ናቸው፡፡

በአንዳንድ የምርጫ ጣቢያዎች ውጤቶችን ይፋ ለማድረግ እየተሰራ ነው።

መራጮች ጊዜያቸውን ተጠቅመው ድምጻቸውን የሰጡ ሲሆን ÷አሁን ላይም ውጤቶችን እየተመለከቱ ነው ።

በአወል አበራ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.