Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከታመ ወላይታ ዲቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስተኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቶታል፡፡

ረፋድ ላይ በተደረገው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ወላይታ ዲቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡

አስቻለው ግርማ እና ሙህዲን ሙሳ ለድሬዳዋ ከተማ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ፀጋዬ ብርሃኑ ደግሞ ለወላይታ ዲቻ የማስተዛዘኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳ
የፋና ድረ ቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.