Fana: At a Speed of Life!

ባለፉት 24 ሰዓታት 22 ሰዎች በኮቪድ 19 ለሕልፈት ሲዳረጉ፤ 1 ሺህ 505 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት 22 ሰዎች በኮቪድ 19 አማካኝነት ለሕልፈት ሲዳረጉ፤ 1 ሺህ 505 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል እንዲሁም 999 ሰዎች ደግሞ በጽኑ መታመማቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፦https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.