Fana: At a Speed of Life!

አሲያ ከማል የአፋር ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል እያካሄደ ባለው የክልሉ መንግስት ምስረታ ጉባኤ አሲያ ከማልን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል፡፡

መይረም መሀመድ አሓው ደግሞ ምክትል አፈጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል፡፡

 

በአሊ ሹምባሃሪ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.