አሲያ ከማል የአፋር ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ሆነው ተመረጡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል እያካሄደ ባለው የክልሉ መንግስት ምስረታ ጉባኤ አሲያ ከማልን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ መርጧል፡፡
መይረም መሀመድ አሓው ደግሞ ምክትል አፈጉባኤ ሆነው ተመርጠዋል፡፡
በአሊ ሹምባሃሪ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!