ኢትዮጵያ፣ ግብፅና ሱዳን ለህዝባቸው ሰላም፣ ትብብር፣ አብሮ መኖርና ልማት ሊሰሩ የሚገባቸው ጊዜ አሁን ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
በመሆኑም 85 ከመቶ የሚሆነው የናይል ወንዝ ድረሻ ከኢትዮጵያ ተራራዎች የሚመነጭ እንደመሆኑ፥ አገራችን ያለባትን መሠረታዊ የኤሌክትሪክ ሃይል ችግር ለመፍታት በታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት አማካይነት ሃይል በማመንጨት ሶስቱንም አገራት ተጠቃሚ የሚያደርግ ተግባር ማከናወኗ ተገቢ ተግባር መሆኑን አስረድተዋል።