Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ለአቶ ደመቀ መኮንን እና በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ ሁሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)አዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ለምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አቶ ደመቀ መኮንን እንዲሁም በሚኒስትር ማዕረግ ለተሾሙ አካላት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

በአዲሱ የኢትዮጵያ ምዕራፍ ሃገራችን ኢትዮጵያን ወደብልጽግና ከፍታ ለማሻገር ተቀናጅቸን እና ተናበን ሰርተን ስኬት እንደምናስመዘግብ እምነት አለኝ ሲሉም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል።

ለተሿሚዎችም መልካም የስራ እና የስኬት ዘመን እንዲሆንላቸው ተመኝተዋል::

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.