Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ አዳነች አቤቤ የመዉሊድ በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የመዉሊድ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡

ከንቲባዋ በመልዕክታቸው በአሉን ስናከብር እንደከዚህ ቀደሙ የተቸገሩትን በመርዳት ፤ ያለንን ለሌሎች በማካፈል፤ የታረዙትን በማልበስ ፤ የወደቁትን በማንሳት ፤ የታመሙትን በመዘየር ፤ ለምድራችን ሰላም ዱአ በማድረግ እንዲሆን እመኛለሁ ብለዋል ።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.