Fana: At a Speed of Life!

ዛሬ በተካሄደው ቤት-ኪንግ  የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዳማ ከተማ ጅማ አባጅፋርን ሲያሸንፍ ኢትዮጵያ ቡና ከወልቂጤ ከተማ አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ዛሬ በተካሄደው  1ኛ ሳምንት ቤት-ኪንግ  የኢትዮጵያ ፕሪምየር  ሊግ ኢትዮጵያ ቡና ከወልቂጤ ከተማ፣አዳማ ከተማ ከጅማ አባጅፋር ተጫውተዋል።

በዚህም ዛሬ ከረፋዱ 4 ሰዓት በተካሄደው  የኢትዮጵያ ቡና ከወልቂጤ ከተማ ጨዋታ 2 ለ 2 አቻ  ወጥተዋል።

9 ሰዓት ላይ በተካሄደው ሌላኛው ጨዋታ አዳማ ከተማ ጅማ አባጅፋርን 4 ለ 1 አሸንፏል።

ሰኞ ረፋድ 4 ሰዓት ላይ ወላይታ ዲቻ ከሀዲያ ሆሳዕና፤ ቀን 9 ሰዓት ላይ ባህር ዳር ከተማ ከሲዳማ ቡና ይጫወታሉ፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል www.youtube.com/fanatelevision ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.