Fana: At a Speed of Life!

የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ የመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት በመስቀል አደባባይ ተጀምሯል።

በበአለ ሲመቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች መታደማቸውን ከከተማዋ ፕረስ ሴክሬታሪ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች እና ተወካዮችም በአለ ሰመቱን ለመታደም አዲስ አበባ መግባታቸው ይታወቃል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.