Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል መሆን የጀመርነውን የለውጥ ጉዞ ያሳያል – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች 11ኛ ክልል መሆን የጀመርነውን የለውጥ ጉዞ የሚያሳይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው ባሰፈሩት መልእክት እንዳሉት ÷ ኅብረ ብሔራዊነት አንድነትን የማጽኛ ዕሴት ነው።

ፌዴራላዊ ሥርዓት ሕዝብ ራሱን በራሱ እያስተዳደረ ሀገር የሚገነባበት ሥርዓት መሆኑን ገልጸው ÷ ይህንን በተግባር አሳይተናል ብለዋል።

’’ሰላማዊ፣ ሕጋዊና ዴሞክራሲያዊ በሆነ መንገድ ሕገ መንግሥታዊ መብታችሁን ተጠቅማችሁ፣ 11ኛውን ክልል ለመሠረታችሁ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች እንኳን ደስ አላችሁ’’ ብለዋል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.