Fana: At a Speed of Life!

የደቡብ ክልል ምክር ቤት አስቸኳይ ጉባኤውን ነገ  ያካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦች ህዝቦች ክልላዊ መንግስት  ምክር ቤት 5ኛ ዙር 6ኛ አመት የስራ ዘመን 3ኛ አስቸኳይ ጉኤውን ነገ  በሀዋሳ ከተማ ይካሄዳል።

ምክር ቤቱ በጉባኤው  በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን  ያሳልፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከክልሉ መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.