ጎዴ እና ሃርገሌ ደም ባንኮች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሱማሌ ክልል የሚገኙት 2 ደም ባንኮች ሙሉ ዝግጅት በመጨረስ በአቅራቢያቸው ለሚገኙ የጤና ተቋማት ደም ማድረስ መጀመራቸውን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
ይህም በክልሉ ያሉ የደም ባንኮችን ቁጥር 3 ያደረሰ ሲሆን የጤና ተቋማትም ደም እና የደም አቅርቦት በቀላሉ ለማግኘት ያስችላቸዋል ተብሏል።
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!