Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ኢትዮጵያን እናጸዳለን” ለተሰኘው ቡድን ምስጋና አቅርበዋል

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ቡድኑ ዛሬ ጠዋት ጎዳናዎችን ስላጸዳ ነው ምስጋናቸውን ያቀረቡት።

የምንፈልጋትን ኢትዮጵያን የምንገነባው በአብሮነት እና ትክክለኛውን ጎዳና በመምረጥ ነው ሲሉም በፌስ ቡክ ገጻቸው መልዕክታቸውን አስፍረዋል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.