ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፖሊስ አመራሮች ጋር መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከፖሊስ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መከሩ፡፡
ምክክሩም ፥ በፖሊስ ሪፎርም፣ በኮንትሮባንድ እና በህገወጥነት ተግባራት ላይ እንደሆነ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!