Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ ለኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን አዲስ አመራር ሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቶ ጌታቸው መንግስቴን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አድርገው ሹመዋል።

እንዲሁም÷ አቶ መንግስቱ ንጉሴን የኤር ናቪጌሽን የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አድርገው መሾማቸውን ከባለስልጣኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.