Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች ጋር ተወያይተዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሚኒስቴሩ ሰራተኞች ጋር ባደረጉት ውይይት የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመገንባት ከባለፉት ሶስት ዓመታት ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገውን የለውጥ ሂደት ማሳለጥ በሚቻልበት ሂደት ዙሪያ መምከራቸው ተገልጿል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.