Fana: At a Speed of Life!

ሌተናል ጄኔራል አበባው ታደሰ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት ከጦር አዛዦች ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሌተናል ጄኔራል አበባው በቀጣይ ወንጀለኞችን የማደንና በቁጥጥር ስር ማዋልን በሚመለከት በመቐለ ከግንባሩ የጦር አዛዦች ጋር ተወያይተዋል።
በትግራይ በተወሰነ አካባቢ ላይ የተደበቁ የህወሃት ቡድን አባላትን አድኖ በቁጥጥር ስር ለማዋል በሚያስችል ዝርዝር ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ከሰራዊቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናልhttps://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.