Fana: At a Speed of Life!

መከላከያ፣ የአማራ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ደብረ ዘቢጥን ተቆጣጠረ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ዘቢጥ ላይ መሽጎ የነበረው የአሸባሪው ህወሓት ቡድን መደምሰሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።

ኮሚሽኑ ባወጣው መግለጫ አሁን ላይ ደብረ ዘቢጥ በመከላከያ ሰራዊት፣ በአማራ ልዩ ኀይል እና በአማራ ሚሊሻ ቁጥጥር ስር መሆኗን አስታውቋል።

የአሸባሪው ህወሓት ቡድን መቀበሪያው ጊዜ ቅርብ መሆኑንም ኮሚሽኑ ገልጿል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.