Fana: At a Speed of Life!

በሁሉም ስፍራ የሚገኙ ቆራጥ ልጆቿ እትዮጵያን ለመታደግ ዘብ ቆመዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ

 

አዲስ አበባ ፣ሐምሌ 25፣ 2013 ( ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ስፍራ የሚገኙ ቆራጥ ልጆቿ እትዮጵያን ለመታደግ ዘብ ቆመዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው አስፍረዋል።

“በሁሉም ስፍራ የሚገኙ ቆራጥ ሴቶች እና ወንዶች ልጆችሽ አንቺን ለመታደግ ዘብ ቆመዋል” ነው ያሉት።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.