Fana: At a Speed of Life!

በሰው በሚዘወር ፔዳል የሚበረው አውሮፕላን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የሚገኝ ካናዛዋ የተሰኘ ኢኒስቲቲዩት ከካርበን ልቀት ነጻ የሆነ በሰው ሃይል (በፔዳል) የሚንቀሳቀስ አውሮፕላን ሰርቶ የተሳካ ሙከራ አድርጓል፡፡

በሙከራ ደረጃ የሚገኘው አነስተኛ አውሮፕላን ÷ የሚበረው እንደተለመደው በሞተር ኃይል ሳይሆን በሰው በሚዘወር ፔዳል እንደሆነም ተመላክቷል፡፡

የኢኒስቲቲዩቱ አጥኚዎች በሰው ኃይል የሚንቀሳቀሰውን አነስተኛ አውሮፕላን በጣም ቀላል ክብደት እንዲኖረው አድርገው ሰርተውታል።

https://www.facebook.com/watch/?v=610371933496295

ከዚህ ባለፈም አውሮፕላኑ ረዘም ያለ ርቀት እንዲበር ለማድረግ እየሰሩ መሆኑንም ገልጸዋል።

አውሮፕላኑን ለመስራት ፎም እንጨት እና ፕላስቲክ ጥቅም ላይ ውሏል መዋሉን የቴክኖሎጂ መረጃዎችን የሚያጋራው ቸየፎሲ ባይትስ መረጃ ያመላክታል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.