Fana: At a Speed of Life!

በቦንጋ ከተማ ድምጽ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት ተጀመረ፡፡

መራጮች በዞኑ በሚገኙ በሰባት የምርጫ ክልሎች በሚገኙ 461 የምርጫ ጣቢያዎች ድምጻቸውን መስጠት ጀምረዋል።

ለምርጫው 524 ሺህ 686 ሰዎች የምርጫ ካርድ የወሰዱ ሲሆን፥ ሰባት የፖለቲካ ፖርቲዎች ይሳተፋሉ።

በፍሬህይወት ሰፊው

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.