Fana: At a Speed of Life!

በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በማህበረሰቡ ውስጥ መቆሙ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ)በቻይና የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በማህበረሰቡ ውስጥ መቆሙን የሃገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

በሃገሪቱ ትናንት ምንም ሰው በቫይረሱ መያዙ አልተመዘገበም ነው የተባለው፡፡

ረቡዕ ከቻይና ውጭ የመጣ አንድ ሰው ብቻ ነው በቫይረሱ መያዙ የተነገረው፡፡

በሌላ በኩል ግን አራት በሻንጋይ እና አንድ በሲችዋን ግዛት ከቻይና ውጭ የመጡ ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ የታወቀ ሲሆን ይህም አጠቃላይ በሃገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎችን ቁጥር ወደ 83ሺህ27 አድርሶታል ፡፡

#FBC

የዜና ሰዓት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናዎችን በፍጥነት በአጭር የፅሁፍ መልዕክት መልክ በስልክዎ ላይ እንዲደርስዎ ወደ 8111 OK ብለው ይላኩ።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.