Fana: At a Speed of Life!

በአውሮፓ ዋንጫ ስሎቫኪያ ድል ቀንቷታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ዋንጫ ጨዋታ ምሽት ቀጥሎ ተካሂዷል፡፡

በምድብ 5 በተደረገ ጨዋታ ፖላንድ በስሎቫኪያ ተሸንፋለች፡፡

ጨዋታውን ስሎቫኪያ 2 ለ 1 ስታሸንፍ ወይቼች ሸዝኒ በራሱ መረብ እንዲሁም ስክሪኒዬር ለስሎቫኪያ የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡

ሸዝኒም በውድድሩ ከክለብ አጋሩና የቱርኩ ተከላካይ ሜሪህ ዴሚራል ቀጥሎ ሁለተኛውን ጎል በራሱ መረብ ላይ አስቆጥሯል፡፡

ካሮል ሊኔቲ ደግሞ ለፖላንድ የማስተዛዘኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡

ዓርብ የጀመረው ውድድር እስከ ፈረንጆቹ ሃምሌ 11 ድረስ ይቀጥላል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.