Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢፍጥር ፕሮግራም በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢፍጥር ፕሮግራም በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች የታደሙበት የኢፍጥር ፕሮግራም በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
ፕሮግራሙ በሰላም እንዲከናወን የዝግጅቱ አስተባባሪዎች እና ታዳሚዎች እንዲሁም ኃላፊነታቸውን በብቃት ለተወጡ መላው የፀጥታ አካላት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምስጋናውን አቅርቧል።
ኮሚሽኑ አያይዞም የኢድ አልፈጥር በዓል በሚከበርበት ወቅት የተለመደው ትብብር ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ማቅረቡን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.