Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 ቀን ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 19 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልል ደረጃ የሚሰጠው የ8ኛ ክፍል ፈተና በኦሮሚያ ክልል ከኅዳር 30 እስከ ታኅሣሥ 2 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

በክልሉ ከመዋዕለ ሕፃናት ውጭ ያለው የመማር ማስተማር ሂደትም የፊታችን ሰኞ ይጀምራል ተብሏል፡፡

የመዋዕለ ሕፃናት ትምህርት መጀመሪያ ጊዜ ለሁለት ሳምንታት መራዘሙንም ቢሮው አስታውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.