Fana: At a Speed of Life!

በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ በስምንተኛ ዙር ገንዘብ ገቢ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ያደረጉና ደረሰኝ በመላክ ላሳወቁ ተቋማት ምስጋናውን አቀረበ፡፡

በዚህ መሰረት

ጋምቤላ ክልል – 11 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር

ሐረሪ ክልል – 5 ሚሊየን ብር

ሶማሌ ክልል – 5 ሚሊየን ብር

አፋር ክልል – 4 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር

አማራ ክልል – 22 ሚሊየን ብር
ኦሮሚያ ክልል – 70 ሚሊየን ብር

ሲዳማ ክልል – 10 ሚሊየን ብር

ደቡብ ክልል – 50 ሚሊየን ብር

የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር – 100 ሚሊየን ብር

ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ – 40 ሚሊየን ብር

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን – 80 ሚሊየን ብር

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ – 13 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር

አያት ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

አቢሲንያ ኢንተግሬትድ ስቲል ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ሰኢድ ያሲን ኃ.የተ.ኩባ – 10 ሚሊየን ብር

ሴንቲነል ስቲል ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ሙለጌ ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ሳንታ ማሪያ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ሆሴዕ ትሬዲንግ ሀውስ ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ትራኮን ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር

ኖህ ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

ወረታ ኢንተርናሽናል ቢዝነስ – 5 ሚሊየን ብር

ብርሀን ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

ቢ.ኤን.ቲ.ኤን ዲ.ኤን.ዲ. ትሬድ – 5 ሚሊየን ብር

ቢአኬካ ትሬዲንግ – 10 ሚሊየን ብር

አለማየሁ ከተማ – 10 ሚሊየን ብር

ሰንሻይን ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

የንኮማድ ኮንስትራክሽን (እምሩ ነጋ) – 10 ሚሊየን ብር

ራማ ኮንስትራክሽን – 10 ሚሊየን ብር

አሴር ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ማርካን ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ድሪባ ደፈርሻ – 5 ሚሊየን ብር

ዲ.ኤም.ሲ – 5 ሚሊየን ብር

ፋሌ ኃ.የተ.ኩባ- 5 ሚሊየን ብር

ክብሽ ኃ.የተ.ኩባ- 5 ሚሊየን ብር

ዮቴክ ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ገምሹ በየነ ኃ.የተ.ኩባ- 10 ሚሊየን ብር

ባህራን ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

ማክሮ ጀነራል ኮንትራክተር – 5 ሚሊየን ብር

ኤልስሜድ ሄልዝኬር ሶሉሽንስ – 5 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር

ዊዝደም ትሬዲንግ ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ጊፍት ሪል ስቴት – 5 ሚሊየን ብር

እንይ ኮንስትራክሽን – 5 ሚሊየን ብር

ሞተር ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ኢትዮጵያ (ሞኤንኮ) – 10 ሚሊየን ብር

አምደሁን ጀነራል ትሬዲንግ – 5 ሚሊየን ብር

አልሳም ኃ.የተ.ኩባ – 5 ሚሊየን ብር

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.