Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን 2 ለ 1 አሸነፈ።

በጨዋታው ጅማ አባ ጅፋር ሱራፌል አወል በ32ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠረው ግብ ቀዳሚ መሆን ችለው የነበረ ቢሆንም ከእረፍት መልስ ኦሲይ ማውሊ ባስቆጠራቸው ግቦች ሰበታ ከተማ ማሸነፍ ችሏል።

የሰበታ ከተማ ማሸነፊያ ግቦችን ኦሰይ ማወሊ በ59ኛው እና 82ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.