Fana: At a Speed of Life!

አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም ወደ ባንክነት ተሸጋገረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አማራ ብድርና ቁጠባ ተቋም (አብቁተ) “ፀደይ ባንክ” በሚል መጠሪያ ወደ ባንክነት ሽግግር አድርጓል።

የተቋሙን ወደ ባንክነት ሽግግር አስመልክቶ የባለአክሲዮኖቹ ጉባዔ ዛሬ በባሕር ዳር ተካሂዷል።

በዝግጅቱ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አገኘሁ ተሻገር እና የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እና ባለአክሲዮኖች መገኘታቸውን ኢቢሲ ዘግቧል።

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.