Fana: At a Speed of Life!

ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

ቢሮው ድጋፍ ያደረገው በአጣዬ እና በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነው፡፡

ቢሮው ድጋፍ ያደረገው በአጣዬ እና በመተከል ዞን ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ እና ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ነው፡፡

የቢሮው የህግ ተገዥነት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ኮማንደር አህመድ መሐመድ፥ ከ6 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ምግብ ነክና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ተሰባስበው ወደ ስፍራው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል ማለታቸውን ከገቢዎች ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያሳያል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.