የሚስተዋለው መዘናጋት የኮቪድ19 ወረርሽኝ ስርጭት እንዲጨምር አድርጓል – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በህብረተሰቡ ዘንድ በሚስተዋለው መዘናጋት ሳቢያ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱን አስታወቀ።
የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኮቪድ19 ስርጭትና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!