Fana: At a Speed of Life!

የቀዳማዊት እመቤት ፅ/ቤት የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ለተማሪዎች አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ለተማሪዎች አበርክቷል፡፡

ፅህፈት ቤቱ ከዚህ ቀደም የሚያደርገውን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ በመቀጠል የቦርሳ እና ጫማ ስጦታዎችን ባስገነባቸው 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለሚማሩ ተማሪዎች እና በአካባቢው ለሚገኙ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በስጦታ አበርክቷል፡፡

ስጦታውን ከተረከቡ አካባቢዎች መካከል ደቡብ ወሎ ጦሳ ፈላና፣ ደባርቅ፣ ሸካ ዞን ማሻ ወረዳ እና አጋሮ እንደሚገኙበት ከጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.