Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በኬንያ አቻው ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በኬንያ አቻው 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ተሸነፈ፡፡

የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ /ሴካፋ/ ውድድር በታንዛኒያ አስተናጋጅነት በትናንትናው ዕለት ተጀምሯል፡፡

የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ከኬኒያ አቻው ጋር የመጀመሪያውን ጨዋታ አድርጎ 3 ለ 0 ተሸንፏል፡፡

ኢትዮጵያ ቀጣይ ጨዋታዋን ከነገ በስተያ ከሱዳን ጋር ታደርጋለች፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.