Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ጤና ድርጅት ኦሚክሮን የተሰኘው የኮቪድ19 ዝርያ አደገኛ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት “ኦሚክሮን” የተሰኘውን አዲሱን የኮቪድ19 ቫይረስ ዝርያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባሳየው የስርጭት ባህሪ አደገኛ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ቫይረሱ ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ደረጃ ባህሪውን የሚቀያይርና በርካታ ሰዎችን እያጠቃ የሚገኝ ወረርሽኝም ነው ተብሏል፡፡

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለ194 አባል አገራቱ ተጋላጭ ለሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በአፋጣኝ የኮቪድ19 መከላከያ ክትባት እንዲያዳርሱ ማሳሰቡን የዘገበው ሲ ጂ ቲ ኤን ነው፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.