Fana: At a Speed of Life!

የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ 7 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡

ድጋፉ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚውል መሆኑን በኢትዮጵያ ከጀርመን ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ድጋፉ በሰው ሰራሽ እና ተፈጥሮ አደጋዎች እንዲሁም በዓለም አቀፍ ዋጋ ንረት ሳቢያ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች የሚደረገውን የሰብዓዊ እርዳታ እንደሚያግዝ ተገልጿል፡፡

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.