Fana: At a Speed of Life!

የጋሞ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋሞ ዞን ነዋሪዎች መከላከያ ሰራዊቱን በመደገፍ በአርባምንጭ ከተማ ሰልፍ እያካሄዱ ነው፡፡

በአሸባሪው የህወሓት ቡድን ሴራ ኢትዮጵያ አትፈርስም፣ የቡድኑን ህገወጥ ተግባር የዓለም መንግስታትም ሊያወግዙ ይገባል፣ የቡድኑን ትንኮሳን በተባበረ ክንድ እናከሽፋለን፣ የራሳችን ሀብት የሆነውን አባይን ተጠቅመን ልማታችንን እናፍጥናለን ፣ ለግድባችን የምናደርገውን ድጋፍ አጠናክረን እንቀጥላለን የሚሉና መሰል መልዕክቶችንም በሰላሚዊ ሰልፉ አስተጋብተዋል።

ምንጭ፡- ደሬቴድ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.