Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ከራሳቸው ያስቀደሙ ጀግኖች የመከላከያ ሠራዊት አባላት ሲሉ የገለጿቸውን ወታደሮች ዛሬ ማለዳ ላይ የገበኙ መሆኑን በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.