Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር ተወያዩ፡፡

በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽ እና በኮቪድ19 ክትባት ፍትሃዊነት ስርጭት ላይ መምከራቸውን አስታውቀዋል፡፡

ከዚህ ባለፈም በብሄራዊና አካባቢያዊ የፀጥታ ሁኔታዎች ላይ ተወያይተዋል፡፡

በ1940ዎቹ የተጀመረው የሃገራቱ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልጸዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.