ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ የዓለም አቀፍ የገጠር ሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በአፍሪካ ሕብረት የተዘጋጀውን ጉባዔ ከፈቱ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ የዓለም አቀፍ የገጠር ሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ በአፍሪካ ሕብረት የተዘጋጀውን ጉባዔ በይፋ ከፈቱ ።
በጉባዔው ባደረጉት ንግግር ÷የገጠር ሴቶችን ዘመናዊ የግብርና ቴክኒኮችን ፣ የጤና መረጃዎን እና ሌሎች የህይወት ክህሎቶችን እንዲያገኙ በማድረግ ወደ 21 ኛው ክፍለዘመን ለማሸጋገር አገራት ወሳኝ እርምጃዎችን እንዲወስዱ ጥሪ አቅርበዋል።
ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!