Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለስራ ጉብኝት ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለስራ ጉብኝት ወደ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ አቀኑ፡፡

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በኮንጎ ቆይታቸው በሁለትዮሽ፣ ቀጠናዊና አህጉራዊ ጉዳዮች ከሀገሪቱ ባለስልጣናት ጋር እንደሚመክሩ ኢብኮ ዘግቧል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.