Fana: At a Speed of Life!

16ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በድሬዳዋ ከተማ መከበር ጀመረ።
 
በዓሉ ‹‹ወንድማማችነት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት›› በሚል መሪ ቃል ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡
 
በአሁኑ ሰዓትም ከተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የተወከሉ ብሔር ብሔረሰቦች በባህላዊ አልባሳት አሸብርቀው የተለያዩ ባህላዊ ትርዒቶችን እያሳዩ ነው፡፡
 
የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ህዘቦች ህገ-መንግስታዊ እኩልነት እና ኅበረ ብሔራዊ አንድነት ማሳያ የሆነው ይህ በዓል በየዓመቱ ህዳር 29 ቀን በተለያዩ ሰነ ስርዓቶች በድምቀት ይከበራል፡፡
 
አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
 
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.