Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ የገናን በዓል በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ፕሬዚዳንቷ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች መልካም የገና በዓልን ተመኝተዋል።

በዓሉን ስናከብር የተጎዱ ወገኖቻችንን በማሰብ ፣ በመርዳት እንዲሁም የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከያ መመሪያዎችን ሳንሰላች በማክበር ይሁን ማለታቸውን ከፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.