የሀገር ውስጥ ዜና

በኢንዱስትሪ ፓርኮች ኩባንያዎች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች መፍታት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

By Feven Bishaw

November 30, 2021

አዲስ አበባ፣ህዳር 21፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የሚገኙ ኩባንያዎች የሚያጋጥሟቸውን ችግሮች መፍታት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡

በውይይት መድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እዮብ ተካልኝ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ፣ ስራ አስኪያጆች እና ከኢንዱስትሪ ፓርኮች የተውጣጡ አምራች ባለሃብቶች ተገኝተዋል፡፡