አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ስርዓቱን ሃገር ገንቢ ለማድረግ ቁርጠኞች ነን ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እርስ በእርስ እንዳንተማመን ያደረገን ስርዓት ጊዜው አብቅቶ “ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም” ለማድረስ በሙሉ አቅማችን ወደ ስራ የምንገባበት ጊዜ ተቃርቧል ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ስርዓቱን ሃገር ገንቢ ለማድረግ ቁርጠኞች ነን ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናገሩ፡፡
ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እርስ በእርስ እንዳንተማመን ያደረገን ስርዓት ጊዜው አብቅቶ “ጥራት ያለው ትምህርት ለሁሉም” ለማድረስ በሙሉ አቅማችን ወደ ስራ የምንገባበት ጊዜ ተቃርቧል ብለዋል።