የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ በመካከለኛው ምስራቅ ከተወጣጡ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

February 13, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በመካከለኛው ምስራቅ ከተወጣጡ የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ ተወካዮች ጋር ተወያዩ ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ ለሶስት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አቡዳቢ መግባታቸው ይታወቃል።