አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች ያሉበትን ደረጃ ጎበኙ፡፡
በጉብኝቱ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች ያሉበትን ደረጃ ጎበኙ፡፡
በጉብኝቱ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡