የሀገር ውስጥ ዜና

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች በሙሉ አቅማቸው ወደ ስራ እንዲገቡ ይደረጋል-ኢ/ር ታከለ ኡማ

By Feven Bishaw

December 07, 2021

አዲስ አበባ፣ ህዳር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባህላዊ የማዕድን ኩባንያዎች ያሉበትን ደረጃ ጎበኙ፡፡

በጉብኝቱ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን እና ሌሎች የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡