አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተቀዳጀች ያለችው ድል የውስጥና የውጭ ጠላቶቿን የሃፍረት ካባ እንዳከናነበ የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮች ገለፁ።
ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮቹ በፋና ቴሌቪዥን “ስለ ኢትዮጵያ ” የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ላይ ቀርበው ውይይት አድርገዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተቀዳጀች ያለችው ድል የውስጥና የውጭ ጠላቶቿን የሃፍረት ካባ እንዳከናነበ የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮች ገለፁ።
ምክትል ርዕሰ መስተዳደሮቹ በፋና ቴሌቪዥን “ስለ ኢትዮጵያ ” የቀጥታ ስርጭት ፕሮግራም ላይ ቀርበው ውይይት አድርገዋል፡፡