አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትና የኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሠራዊት ከ28 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ ነው ያደረገው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤትና የኢንዱስትሪ ልማት ኮርፖሬሽን ለመከላከያ ሠራዊት ከ28 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አድርገዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለመከላከያ ሰራዊት ከ18 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ ነው ያደረገው፡፡